በረከት አለማየሁ

በረከት አለማየሁ Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from በረከት አለማየሁ, Science, Technology & Engineering, Sodo.

11/12/2025
01/12/2025

በወላይታ ዞን 3ኛ ዙር የአመራር ስልጠና ለመስጠት በቂ ዝግጅት መጠናቀቁን የዞኑ ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ ዶ/ር አማረ አቦታ አስታወቁ

‎​ወላይታ ሶዶ፣ህዳር 22/2018 በወላይታ ዞን 3ኛ ዙር የአመራር የአቅም ግንባታ ስልጠና ለመስጠት በቂ ዝግጅት መጠናቀቁን የዞኑ ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ ዶ/ር አማረ አቦታ ገልፀዋል።

ስልጠናው ‎"በመደመር መንግስት እይታ፤ የዘርፎች እመርታ" በሚል መሪ ሀሳብ በብልጽግና ፓርቲ ተዘጋጅቶ የሚሰጥ መሆኑንም አስታውቀዋል።

ስልጠናው በመደመር መንግስት እይታ የግብርናና የገጠር የመዋቅራዊ ትራንስፎርሜሽን ጉዞ፣ የኢንዱስትሪ ዘርፍ፣ የከተማ ልማት እንዲሁም የቱሪዝም ዘርፍ እመርታ በሚል ርዕሶች በብልፅግና ፓርቲ ተዘጋጅቶ የሚሰጥ ነው ብለዋል።

የአመራሩን የመፈጸምና የማስፈጸም አቅምን ለመገንባት ስልጠናው እጅግ ወሳኝ መሆኑን በመገለጽ፥ በአመራሩ ዘንድ የቁጭትና የተነሳሽነት ስሜት የሚፈጥር እንደሆነም አስገንዝበዋል።

ስልጠናው በአመራሮች መካከል የአስተሳሰብና የተግባር አንድነትን በመፍጠር የሀገራችን ሁለንተናዊ ብልፅግና ለማረጋገጥ የሚተጋ ቁርጠኛ አመራርን ለመፍጠር የሚያግዝ መሆኑን ገልጸዋል።

ስልጠናው የአመራሩን ግንዛቤ ከፍ የሚያደርግ፣ ክህሎትና አቅም የሚገነባ እንደሆነም አንስተዋል።

ሰልጣኝ አመራሮች ከስልጠናው ባሻገር እርስ በእርስ ልምድ የሚለወጡበትና የሚቀስሙበት ነው ያሉት ኃላፊው፥ ሰልጣኞች ስልጠናውን ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ ድረስ ዲስፕሊን መከታተል እንደሚገባቸውም አሳስበዋል።

በስልጠናው ከዞን ማዕከል፣ ከክልል ተቋማት፣ ከወረዳና ከከተማ አስተዳደር የተወጣጡ ከ1100 በላይ ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች እንደሚሳተፉም አስታውቀዋል።

ስልጠናው ዛሬ ከሰዓት የሚጀመር መሆኑን የገለጹት ኃላፊው፥ ስልጠናው ለተከታታይ 9 ቀናት የሚሰጥ እንደሆነም አስታውቀዋል።

30/11/2025

Address

Sodo

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when በረከት አለማየሁ posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to በረከት አለማየሁ:

Share