12/12/2025
በወላይታ ቀጣና ቃለ ሕይወት ቤተ ክርስቲያን ስካካሄድ የነበረው የሶሎ መዘምራን ኅብረትና ሥልጠና ጊዜ ለእግዚአብሔር ክብርን ፤ ለቅዱሳን መታነጽን በሚመጣ አኳኋን የተጠናቀቀ ሲሆን መዘምራን እግዚአብሔርን፣ ቤተ ክርስቲያንና ራሳቸውን ከእንደገና በማየትና በመገናዘብ ለእግዚአብሔር ክብር ብቻ ለመዘመር ቃል ኪዳን ያደሱበት ሆኖ ለሚቀጥሉ ጊዜያት የሚያስተባብሩ መሪዎችን በመምረጥ ተጠናቋል ። ክብር ለእግዚአብሔር ይሁን!