Ethiopian Chamber of Commerce & Sectoral Associations

Ethiopian Chamber of Commerce & Sectoral Associations It is an apex body of the chamber system in Ethiopia. ECCSA has been reorganized in line with the proclamation No. 341/2003.

The Ethiopian Chamber of Commerce and Sectoral Associations (ECCSA) is an autonomous, non-for-profit, private sector institution and membership based organization. Accordingly, it has eighteen members including nine Regional Chambers of Commerce and Sectoral Associations, Two City Chambers of Commerce and Sectoral Associations, one National Chamber of Sectoral Associations and six Sectoral Associations organized at national level

የአፍሪካ ኩራት የሆነውና 80ኛ ዓመቱን የያዘው አየር መንገዳችን በእርግጥም`የአፍሪካ አዲሱ መንፈስ” (The New Spirit of Africa!”) ነው።ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ (ዶክተ...
27/05/2026

የአፍሪካ ኩራት የሆነውና 80ኛ ዓመቱን የያዘው አየር መንገዳችን በእርግጥም`የአፍሪካ አዲሱ መንፈስ” (The New Spirit of Africa!”) ነው።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ (ዶክተር)

The FDRE Council of Ministers, at its 55th regular meeting held today, discussed various issues and passed 13 decisions....
26/05/2026

The FDRE Council of Ministers, at its 55th regular meeting held today, discussed various issues and passed 13 decisions. Among the approved matters is Ethiopia’s Trade Policy.

The business community had long been requesting the country to adopt a national trade policy. The government, for its part, has been working extensively on the policy with the participation of the private sector.

By approving the policy and putting it into implementation starting today, I would like to extend my sincere gratitude, on behalf of the entire business community, the Ethiopian Chamber of Commerce and Sectoral Associations, and myself, to all stakeholders who participated in its preparation and contributed at every level.

The government has been undertaking institutional, structural, and legal reforms aimed at enhancing the economic participation and benefits of the private sector. In this regard, the newly approved trade policy will not only help the sector grow further, but will also enable it to clearly understand and effectively carry out its expected role.

Furthermore, as Ethiopia is a member of the African Continental Free Trade Area (AfCFTA) and other regional, continental, and international trade related institutions, and is also preparing to join the World Trade Organization (WTO) in the near future, the implementation of this policy carries significant importance.

As clearly stated in the policy, it is designed to properly guide both domestic and international trade systems; strengthen efforts to address gaps in selected sectors; reduce the country’s heavy dependence on agricultural products in export trade by promoting diversification and competitiveness of export goods and services; establish product safety standards; promote fair trade practices; and support domestic industries in improving competitiveness, productivity, and local capacity development.

In doing so, the policy is expected to help address the major challenges facing the sector.

Accordingly, the Ethiopian Chamber of Commerce and Sectoral Associations reaffirms its commitment to continue working collaboratively, as it has done in the past, with the relevant government bodies at all levels to ensure the effective implementation of the policy.

In addition, one of our key responsibilities will be to ensure that the private sector gains sufficient awareness and understanding of the policy so that it can effectively fulfill the role expected of it as outlined above.
Finally, I would once again like to express my gratitude to all those who worked tirelessly to ensure the approval of Ethiopia’s Trade Policy.

Sebsib Abafira Abajobir
President, Ethiopian Chamber of Commerce and Sectoral Associations

❇️❇️❇️❇️
የኢትዮጵያ የንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት
ስልክ፡ +251115514005
ፋክስ፡ + 251115517699
P. O. Box 517,
ኢ.ሜይል: [email protected]
ድረ ገጽ: www.ethiopianchamber.com
ቴሌግራም t.me/ethiopiachamber
X- https://x.com/EthiopiaChamber
ፌስ ቡክ፡ https://www.facebook.com/EthiopianChamber
Youtube:https://www.youtube.com/
Linkedin(ሊንክዲን):https://www.linkedin.com/company/ethiopianchamber/in

የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 55ኛ መደበኛ ስብሰባው በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ 13 ውሳኔዎችን ያሳለፈ ሲሆን፤ ከፀደቁት መካከልም የኢትዮጵያ የንግድ ፖሊሲ አንዱ ነው፡...
26/05/2026

የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 55ኛ መደበኛ ስብሰባው በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ 13 ውሳኔዎችን ያሳለፈ ሲሆን፤ ከፀደቁት መካከልም የኢትዮጵያ የንግድ ፖሊሲ አንዱ ነው፡፡

የንግዱ ማኅበረሰብ ከረጅም ጊዜ ጀምሮ እንደአገር የንግድ ፓሊሲ እንዲኖረን ሲጠይቅየ የቆየ ሲሆን፤ መንግስትም የግል ዘርፋን ባሳተፈ መልኩ በጥልቀት ሲሰራበት ቆይቶ ፓሊሲውን በማፅደቅ ከዛሬ ጀምሮ ወደስራ እንዲገባ በማድረጉ ከዝግጅቱ ጀምሮ ተሳትፎ ለነበራቸውና በየደረጃው ለሚገኙ አካላት በመላው የንግዱ ማኅበረሰብ፤ በኢትዮጵያ የንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት እና በራሴ ስም ላቅ ያለ ምስጋናዬን አቀርባለሁ።

መንግስት የግሉ ዘርፋን ኢኮኖሚያዊ ተሳትፎ እና ተጠቃሚነትን የሚያጎለብቱ የአሰራር፣ የመዋቅርና የህግ ማሻሻያዎችን ሲያደርግ የቆየ ሲሆን፤ ዛሬ ፀድቆ ወደስራ የገባው የንግድ ፖሊሲም ዘርፋ የበለጠ እንዲያድግ ብቻ ሳይሆን የሚጠበቅበትን ሚና በግልፅ አውቆና ለይቶ እንዲሰራ በማድረግ በኩልም ወሳኝ ድርሻ ይኖረዋል።

ከዚህም ባሻገር አገራችን የአፍረካ አህጉር ነፃ የንግድ ቀጣና(AfCFTA) እና ሌሎች የአካባቢያዊ፣ አህጉራዊና ዓለም አቀፍ የንግድ ነክ ተቋማት አባል አገር እንደመሆኗ እንዲሁም የዓለም ንግድ ድርጅት(WTO) አባላነትን በቅርብ የምትቀላቀል ከመሆኑ አንፃር የፓሊሲው ወደስራ መግባት ትልቅ ትርጉም ያለው ነው።

በፖሊሲው በግልፅ እንደተቀመጠውም የሀገር ውስጥና ዓለም አቀፍ የንግድ ስርአትን በአግባቡ ለመምራት፣ በተመረጡ የገበያ ክፍተት ባለባቸው ዘርፎች ክፍተቶችን ለመሙላት የሚደረገውን ጥረት ለማጠናከር፣ የሀገራችንን የወጪ ንግድ በግብርና ምርቶች ያለውን ጥገኝነት በማላቀቅ የወጪ ምርትና አገልግሎት ብዝሃነትና ተወዳዳሪነት ለማሳደግ፣ የምርት ደህንነት መስፈርቶችን ለማውጣት እና ፍትሃዊ የንግድ አሰራርን ለመዘርጋት፣ የአገር ውስጥ ኢንዱስትሪዎች ተወዳዳሪነትን እንዲገነቡ፣ ምርታማነትን እንዲያሳድጉና የአካባቢ አቅምን እንዲያዳብሩ ድጋፎችን በመስጠት በዘርፉ ያሉ ተግዳሮችን ለመፍታት በሚያስችል መልኩ ወደስራ የገባ ነው፡፡

በመሆኑም የኢትዮጵያ የንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤትም ለፓሊሲው ተፈፃሚነት ከሚመለከታቸውና በየደረጃው ከሚገኙ የመንግስት አካላት ጋር እንደከዚህ ቀደሙ ሁሉ በትብብር እንደሚሰራ ያረጋግጣል።

በተጨማሪም የግሉ ዘርፍ በፓሊሲው ዙሪያ በቂ ግንዛቤ ኖሮት ከላይ በተጠቀሰው አግባብ የሚጠበቅበትን መወጣት እንዲቻለው ማድረግ ቁልፍ ተግባራችን ይሆናል።

በመጨረሻም የንግድ ፖሊሲው ፀድቆ ወደስራ እንዲገባ ለሰሩ አካላት በሙሉ በድጋሚ ምስጋናዬን አቀርባለሁ።

ሰብስብ አባፊራ አባጆቢር
የኢትዮጵያ የንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት ፕሬዚደንት
❇️❇️❇️❇️
የኢትዮጵያ የንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት
ስልክ፡ +251115514005
ፋክስ፡ + 251115517699
P. O. Box 517,
ኢ.ሜይል: [email protected]
ድረ ገጽ: www.ethiopianchamber.com
ቴሌግራም t.me/ethiopiachamber
X- https://x.com/EthiopiaChamber
ፌስ ቡክ፡ https://www.facebook.com/EthiopianChamber
Youtube:https://www.youtube.com/
Linkedin(ሊንክዲን):https://www.linkedin.com/company/ethiopianchamber/in

ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለ1447 ኛው የኢድ አልአደሃ( አረፋ) በዓል በሰላም አደረሳችሁ!ሰብስብ አባፊራ አባጆቢርየኢትዮጵያ የንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት ፕሬ...
26/05/2026

ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለ1447 ኛው የኢድ አልአደሃ( አረፋ) በዓል በሰላም አደረሳችሁ!

ሰብስብ አባፊራ አባጆቢር
የኢትዮጵያ የንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት ፕሬዚደንት
❇️❇️❇️❇️❇️
Eid Mubarak!

Warm wishes on the occasion of the 1447th Eid al-Adha (Arafa). May this blessed holiday bring peace and happiness to all.

Sebsib Abafira Abajobir
President, Ethiopian Chamber of Commerce and Sectoral Associations

❇️❇️❇️❇️
የኢትዮጵያ የንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት
ስልክ፡ +251115514005
ፋክስ፡ + 251115517699
P. O. Box 517,
ኢ.ሜይል: [email protected]
ድረ ገጽ: www.ethiopianchamber.com
ቴሌግራም t.me/ethiopiachamber
X- https://x.com/EthiopiaChamber
ፌስ ቡክ፡ https://www.facebook.com/EthiopianChamber
Youtube:https://www.youtube.com/
Linkedin(ሊንክዲን):https://www.linkedin.com/company/ethiopianchamber/in

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የውጭ ምንዛሬ አስተዳደር ቢሮክራሲን ለማቅለልና የንግድ ከባቢውን ለማሻሻል በሚል በውጭ ምንዛሬ መመሪያው ላይ ማሻሻያ ማድረጉን ዛሬ  አሳውቋል።▶️ ​በመመሪያው መሠረ...
25/05/2026

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የውጭ ምንዛሬ አስተዳደር ቢሮክራሲን ለማቅለልና የንግድ ከባቢውን ለማሻሻል በሚል በውጭ ምንዛሬ መመሪያው ላይ ማሻሻያ ማድረጉን ዛሬ አሳውቋል።

▶️ ​በመመሪያው መሠረት፣ የውጭ ምንዛሬ እና የቁጠባ (Retention) አካውንት ያላቸው ተቋማት ያለ ብሔራዊ ባንክ ቅድመ ፈቃድ የሥራ ማረጋገጫ ሰነድ (LC) እና በሰነድ ማረጋገጫ ክፍያ (CAD) በባንኮች በኩል ማጽደቅ ይችላሉ።

▶️ በተጨማሪም፣ እነዚህ ተቋማት ያለ ባንኮች ቅድመ ፈቃድ የዕቃ ጭነት ትዕዛዝ ማስተላለፍ የሚችሉ ሲሆን፣ ክፍያው ግን ሰነዶችን በማረጋገጥ ላይ የተመሠረተ ይሆናል።

​▶️ ብሔራዊ ባንኩ በኤልሲ (LC) ግብይቶች ላይ የሚጣሉ ክፍያዎችን ከዓለም አቀፍ አሠራር ጋር ለማስማማት የዋጋ ማስተካከያ አድርጓል።

▶️ የኤልሲ አገልግሎት ክፍያዎች በዓመታዊ ተመን ተሰልተው፣ እንደ ኤልሲው የአገልግሎት ዘመን (tenor) በ pro-rataየሚታሰቡ ይሆናል። ይህም የአስመጪና ላኪዎችን የግብይት ወጪ በመቀነስ የውጭ ንግድ ተወዳዳሪነትን ያሳድጋል ብሏል ባንኩ።
(ለበለጠ ዝርዝር ፤ መረጃውን አያይዘናል)

❇️❇️❇️❇️
የኢትዮጵያ የንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት
ስልክ፡ +251115514005
ፋክስ፡ + 251115517699
P. O. Box 517,
ኢ.ሜይል: [email protected]
ድረ ገጽ: www.ethiopianchamber.com
ቴሌግራም t.me/ethiopiachamber
X- https://x.com/EthiopiaChamber
ፌስ ቡክ፡ https://www.facebook.com/EthiopianChamber
Youtube:https://www.youtube.com/
Linkedin(ሊንክዲን):https://www.linkedin.com/company/ethiopianchamber/in

የእቃ አስተላላፊነት ዘርፍ ለውጭ ባለሃብቶች ክፍት ተደረገ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ቦርድ  ዛሬ ባካሄደው ስብሰባ የእቃ አስተላላፊነት ዘርፍን ለውጭ ባለሃብቶች ተሳትፎ ክፍት ለማድረግ ውሳኔ ...
25/05/2026

የእቃ አስተላላፊነት ዘርፍ ለውጭ ባለሃብቶች ክፍት ተደረገ

የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ቦርድ ዛሬ ባካሄደው ስብሰባ የእቃ አስተላላፊነት ዘርፍን ለውጭ ባለሃብቶች ተሳትፎ ክፍት ለማድረግ ውሳኔ አሳልፏል።

ቀደም ሲል በደንብ ቁጥር 474/2012 የውጭ ባለሀብቶች የዕቃ አስተላላፊነት የኢንቨስትመንት ተሳትፎ ለአገር ውስጥና ለውጭ ባለሃብቶች የቅንጅት ኢንቨስትመንት የተከለለ ሲሆን የውጭ ባለሃብቶች የካፒታል የሽርክና ተሳትፎም በ49% ተገድቦ ቆይቷል።

ከዚህም የተነሳ በዘርፉ የሚፈለገውን አዳዲስ የኢንቨስትመንት ፍሰት ላይ ክፍተት ፈጥሮ የቆየ ሲሆን የቦርዱ ውሳኔም ይህን እና መሰል ችግሮችን የሚቀርፍ እንደሚሆን ይጠበቃል።

በዘርፉ የተሰማሩ ነባር ባለሃብቶችንም ሆነ አዲስ ወደ ዘርፉ ለሚገቡት ባለሃብቶች በሎጂስትክስ ዘርፉ ላይ ተጨማሪ እምነት እንዲያሳድሩም የሚያግዝ ነው።
(የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን)

❇️❇️❇️❇️
የኢትዮጵያ የንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት
ስልክ፡ +251115514005
ፋክስ፡ + 251115517699
P. O. Box 517,
ኢ.ሜይል: [email protected]
ድረ ገጽ: www.ethiopianchamber.com
ቴሌግራም t.me/ethiopiachamber
X- https://x.com/EthiopiaChamber
ፌስ ቡክ፡ https://www.facebook.com/EthiopianChamber
Youtube:https://www.youtube.com/
Linkedin(ሊንክዲን):https://www.linkedin.com/company/ethiopianchamber/in

ጤና ይስጥልን! ለዛሬ ባለፈው ወር ማብቂያ   ማለትም ሚያዚያ 2018 ዓ.ም የገቢዎች ሚኒሰቴር  ይፋ ያደረገውን የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመላሽ የሚደረግበት ሁኔታን ለመወሰን የወጣ መመሪያ ቁጥ...
23/05/2026

ጤና ይስጥልን!
ለዛሬ ባለፈው ወር ማብቂያ ማለትም ሚያዚያ 2018 ዓ.ም የገቢዎች ሚኒሰቴር ይፋ ያደረገውን የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመላሽ የሚደረግበት ሁኔታን ለመወሰን የወጣ መመሪያ ቁጥር 1132/2018 እናጋራችሁ።
(አያይዘነዋል ሊንኩን ይከተሉ)

t.me/ethiopiachamber

❇️❇️❇️❇️
የኢትዮጵያ የንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት
ስልክ፡ +251115514005
ፋክስ፡ + 251115517699
P. O. Box 517,
ኢ.ሜይል: [email protected]
ድረ ገጽ: www.ethiopianchamber.com
ቴሌግራም t.me/ethiopiachamber
X- https://x.com/EthiopiaChamber
ፌስ ቡክ፡ https://www.facebook.com/EthiopianChamber
Youtube:https://www.youtube.com/
Linkedin(ሊንክዲን):https://www.linkedin.com/company/ethiopianchamber/in

23/05/2026

የኢትዮጵያ የንግድና ዘርፍ ማህበራት ምክርቤት
እ.ኤ.አ.ኦክቶበር 2026 በጣሊያን አገር በርማ ከተማ Inspiring innovation in foods and Beverage Technologies በሚል ርዕስ በሚካሄደዉ የንግድ ትርኢት እንዲሁም እ.ኤ.አ.በኦክቶበር 2026 በፈረንሳይ አገር ፓሪስ ከተማ በሚካሄደዉ አለም አቀፍ የምግብ ንግድ የንግድ ትርኢት ላይ ለመሳተፍ ፍላጎት ያላቸዉና በዘርፉ የተሰማሩ የንግዱን ማህበረሰብ ለማሳተፍ አስፈላጊዉን ቅድመ ዝግጅት እያደረገ ነዉ።

ስለሆነም ለመሳተፍ ፍላጎት ያላችሁ የንግዱ ማህበረሰብ አባላት በተያያዘዉ መረጃ መሠረት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳዉቃለን።

(መረጃውን t.me/ethiopiachamber ላይ ያገኙታል)

❇️❇️❇️❇️
የኢትዮጵያ የንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት
ስልክ፡ +251115514005
ፋክስ፡ + 251115517699
P. O. Box 517,
ኢ.ሜይል: [email protected]
ድረ ገጽ: www.ethiopianchamber.com
ቴሌግራም t.me/ethiopiachamber
X- https://x.com/EthiopiaChamber
ፌስ ቡክ፡ https://www.facebook.com/EthiopianChamber
Youtube:https://www.youtube.com/
Linkedin(ሊንክዲን):https://www.linkedin.com/company/ethiopianchamber/in

Address

Mexico Square
Addis Ababa
P.O.BOX517

Opening Hours

Monday 08:30 - 17:30
Tuesday 08:30 - 17:30
Wednesday 08:30 - 17:30
Thursday 08:30 - 17:30
Friday 08:30 - 17:30

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Ethiopian Chamber of Commerce & Sectoral Associations posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Ethiopian Chamber of Commerce & Sectoral Associations:

Share