Defence Construction Enterprise-DCE

Defence Construction Enterprise-DCE PURPOSE
TO ENGAGE IN ANY CONSTRUCTION ACTIVITY MAINLY TO SATISFY THE NATIONAL DEFENSE CONSTRUCTION NEEDS

16/10/2024
መ ል ካ ም    አ ዲ ስ    አ መ ት    2 0 1 7 ዓም !!
10/09/2024

መ ል ካ ም አ ዲ ስ አ መ ት 2 0 1 7 ዓም !!

Finally, the Diredawa apartment construction site looks like this... The entire project is nearly finished, with proper ...
08/09/2024

Finally, the Diredawa apartment construction site looks like this... The entire project is nearly finished, with proper attention to the building's details. Workers are meticulously applying the finishing touches, ensuring that every detail adheres to the design specifications. The exterior walls are being painted in a vibrant color to brighten the neighborhood. Landscaping is also underway, with trees and shrubs being planted throughout the complex to create a welcoming environment.
The community is buzzing with excitement as potential residents wait for their chance to move into these new apartments.

18/08/2024
18/08/2024
Harar Federal Police Hospital Construction Project is under construction by Defence Construction Enterprise
20/07/2024

Harar Federal Police Hospital Construction Project is under construction by Defence Construction Enterprise

30/05/2024

በመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ግንባታው ሲከናወን የቆየው የነቀምት አውሮፕላን ማረፍያ መጠናቀቁን ተከትሎ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከሰኔ 10 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ኦሮሚያ ክልል ነቀምቴ ከተማ በረራ እንደሚጀምር ተገለጸ።

28/05/2024
14/05/2024

መከላከያ የጀመረውን መጨረስ የሚችል ያሰበውንም የሚያሳካ ተቋም ነው" ዶክተር አብረሃም በላይ

የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ግንቦት 06 ቀን 2016 ዓ.ም

በመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ይዞታ ስር በነበረው ወሎ ሰፈር ለሚገነባው ከነዓን ታውን ሺፕ የሚኒ ሲቲ ግንባታ ፕሮጀክት የመሠረት ድንጋይ ተጣለ።

በዚሁ ስነ-ስርዓት ላይ የተገኙት የኢፌዴሪ መከላከያ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶክተር አብርሃም በላይ የመሠረት ድንጋዩን ካስቀመጡ በኃላ እንዳሉት፦ ለረጅም ዓመታት በመከላከያ ይዞታ ስር የነበሩ መሬቶች መልማት በሚገባቸው ልክ ሳይለሙ ቆይተዋል።

አሁን ላይ ተቋሙ ከተያያዘው ሪፎርማዊ ለውጥና አኳያ በርካታ አዳዲስ የግንባታ ፕሮጀክቶችን ጀምረናል ያሉት ሚኒስትሩ የወሎ ሰፈር ሚኒ ሲቲ ግንባታ ፕሮጀክት በተያዘለት ጊዜ እንዲጠናቀቅ መከላከያ ለከንዓን ግሩፕ ያልተቆጠበ ድጋፍ ያደርጋል ብለዋል።

የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ዋና ስራ አስፈጻሚ ኢንጅነር ሰለሞን ደመቀ በበኩላቸው ኢንተርፕራይዙ በአቅሙ ልክ ሚናውን መጫወት እንዳይችል ያደረጉት በርካታ ማነቆዎች አሁን ላይ የተፈቱ መሆናቸውን ጠቁመው በቀጣይ አቅሙን ከፍ የሚያደርጉ ተግባራት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ አመላክተዋል።

የወሎ ሰፈር ሚኒ ሲቲ ግንባታው የበርካታ ዲፕሎማት መቀመጫ ለሆነችውና የአፍሪካ መዲናዋ አዲስ አበባ ውበት ከፍተኛ ፋይዳ እንዳለው የተናገሩት ደግሞ የከንዓን ታውን ሺፕ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ በረከት ጎይቶም ናቸው።

ዋና ስራ አስፈጻሚው ባለ 24 ወለል ዘመናዊ የመኖሪያ አፖርታማዎች፣የንግድ ደረጃቸውን የጠበቁ ሞሎች ለዕይታ ማራኪና ዘመናዊ መንገዶች፣የቢሮ ህንጻዎች፣ ለከተማ መለያ የሚሆን የተዋበ የአርክቴክት ውጤትን ያካተተው የሚኒ ሲቲ ግንባታው ለዘመናዊ ከተማነት ጉልህ ድርሻ የሚያበረክቱ መሆናቸውን ተናግረዋል።

Address

Addis Ababa

Opening Hours

Monday 08:30 - 17:00
Tuesday 08:30 - 17:00
Wednesday 08:30 - 17:00
Thursday 08:30 - 17:00
Friday 08:30 - 17:00
Saturday 08:30 - 13:00

Telephone

+251114422260

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Defence Construction Enterprise-DCE posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share