14/04/2024
ክቡራትና ክቡራን የዚህ ፔጅ ተከታዮች ከዚህ ቀደም አገልግሎት ሲሰጥ የነበረው የየም ዞን ውሃ፣ ማዕድንና ኢነርጂ መምሪያ ፌስቡክ ገፅ የተለያዩ ማሻሻያዎች ተደረገውበትና ከመቼውም ጊዜ በላይ ፈጣንና ወቅታዊ መረጃዎችን ወደእናንተ ለማድረስ በአዲስ ፌስ ቡክ ገፅ መተካቱን እየገለፅን ከዚህ በታች ባለው ማስፈንጠሪያ አማካኝነት እየገባችሁ አዲሱን ገፅ ላይክ እንድታደርጉ እየጠየቅን ይህ ነባሩ ገፅ ለሚቀጥሉት 15 ቀናት ብቻ አየር ላይ እንደሚውልና እንደሚዘጋ እናስገነዝባለን!!!
ስለ-አብሮነትዎ እናመሰግናለን!!!!
https://www.facebook.com/profile.php?id=61557908597137
Government organisation